የቤተክርስቲያናችን የትምህርት አገልግሎቶች በተመደበላቸው ቀናት በዙም ይካሄዳሉ። የእሁድ አምልኮ አገልግሎታችን በቤተክርስቲያን አዳራሽ

Buffalo Amanuel Church
HOME
WORSHIP
MESSAGES
ABOUT US
  • OUR STORY
  • LEADERSHIP
  • WHAT WE BELIEVE
MINISTRIES
OUTREACH
NEWS
DONATE
CONTACT
Charity and help
Buffalo Amanuel Church
HOME
WORSHIP
MESSAGES
ABOUT US
  • OUR STORY
  • LEADERSHIP
  • WHAT WE BELIEVE
MINISTRIES
OUTREACH
NEWS
DONATE
CONTACT
Charity and help
More
  • HOME
  • WORSHIP
  • MESSAGES
  • ABOUT US
    • OUR STORY
    • LEADERSHIP
    • WHAT WE BELIEVE
  • MINISTRIES
  • OUTREACH
  • NEWS
  • DONATE
  • CONTACT
  • Charity and help
  • HOME
  • WORSHIP
  • MESSAGES
  • ABOUT US
    • OUR STORY
    • LEADERSHIP
    • WHAT WE BELIEVE
  • MINISTRIES
  • OUTREACH
  • NEWS
  • DONATE
  • CONTACT
  • Charity and help

አማኑኤል ቤተክርስቲያን • ባፍሎ / Amanuel Church • Buffalo

1/2

My Blog

የአማኑኤል ቤተክርስቲያን ታሪክ

Amanuel Church's Story

Amanuel Church's Story

     

የአማኑኤል ቤተክርስቲያን በባፎሎ እና በአካባቢው በሚኖሩ ጥቂት አማኞች መሰባሰብ ምክንያት እንደ ኤ.አ. በ2012 ተመሠረትች። “አማኑኤል” በሚል ስያሜ ከመደራጀቷ በፊት በአካባቢው የነበሩ ቅዱሳን በየቤታችው በመገናኘት ሲፀልዩ፤በእርስ በእርሳቸው ሲመካከሩ እንዲሁም ከተለያየ አገር በሚመጡ አገልጋዮች እየተገለገሉ ቆይተዋል። ሆኖም ሀብረቱ የቤተክርስቲያን ቅርፅ ይዞ የተደራጀው እና መጠሪያም ስያሜ ያገኘው ከላይ በተጠቀሰው ዓመት ነበረ። እግዚአብሔር ለቤተክርስቲያኗ ከገለፀው ታላቅ ፍቅሩ እና ምህረቱ የተነሳ ባለፉት ፡ ጥቂት አመታት ፡ ጸንታ በመቆም ተልኮዋን እየተወጣች ትገኛለች። ቤተክርስቲያኗ ፡በባፍሎ ከተማ እና አካባቢው የሚኖሩ፡ የኢትዮጵያውያን እና የኤርትራውያን አማኞች፡ ህብረት ናት።


Amanuel Church's Story

Amanuel Church's Story

Amanuel Church's Story


Buffalo Amanuel Church started in 2012 with small group of believers in the city of Buffalo.Due to the exceedingly abundant Grace of the Lord, with the Faith and Love which is in Christ Jesus; the Church is able to stand firm and continue the divine mission.The congregation is comprised of believers from Ethiopia and Eritrea with the vision of reaching the community in the Greater Buffalo Area with the Gospel of Jesus Christ.

765 Niagara Falls Blvd, Amherst, NY 14226 USA  

Powered by

ማስታወቂያ

መደበኛ የእሁድ አምልኮ መሰብሰባችን ቀጥሏል።

በኮቪድ-19 ምክንያት የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት እና የፀሎት አገልግሎት ዘርፎች በዙም ይካሄዳሉ።

ተጨማሪ መረጃ