የቤተክርስቲያናችን የትምህርት አገልግሎቶች በተመደበላቸው ቀናት በዙም ይካሄዳሉ። የእሁድ አምልኮ አገልግሎታችን በቤተክርስቲያን አዳራሽ

Buffalo Amanuel Church
HOME
WORSHIP
MESSAGES
ABOUT US
  • OUR STORY
  • LEADERSHIP
  • WHAT WE BELIEVE
MINISTRIES
OUTREACH
NEWS
DONATE
CONTACT
Charity and help
Buffalo Amanuel Church
HOME
WORSHIP
MESSAGES
ABOUT US
  • OUR STORY
  • LEADERSHIP
  • WHAT WE BELIEVE
MINISTRIES
OUTREACH
NEWS
DONATE
CONTACT
Charity and help
More
  • HOME
  • WORSHIP
  • MESSAGES
  • ABOUT US
    • OUR STORY
    • LEADERSHIP
    • WHAT WE BELIEVE
  • MINISTRIES
  • OUTREACH
  • NEWS
  • DONATE
  • CONTACT
  • Charity and help
  • HOME
  • WORSHIP
  • MESSAGES
  • ABOUT US
    • OUR STORY
    • LEADERSHIP
    • WHAT WE BELIEVE
  • MINISTRIES
  • OUTREACH
  • NEWS
  • DONATE
  • CONTACT
  • Charity and help

የቤተክርስቲያኒቱ አመራር/Leadership of The Church

የቤተክርስቲያኗ የአመራር እና የአስተዳደር መሠረቱ የምዕመናን ጉባኤ ነው። በመተዳደሪያ ደንቡ መሠረት የቤተክርስቲያኗ ዋና መጋቢ ከጠቅላላው ጉባኤ ጋር በመሆን ሽማግሌዎችን በመምረጥ እና በማስመረጥ የአመራር ክፍሉን ያጠናክራሉ። መንፈሳዊ ዘርፉ በመጋቢው እና በመንፈሳዊ አገልጋዮች ይካሄዳል። የአስተዳደር ዘርፉ በተመረጡ ሽማግሌዎች፣ ዲያቆናት እና በቢሮ ሠራተኞች ይተዳደራል።

በገዛ ደሙ የዋጃትን የእግዚአብሔርን ቤተ ክርስቲያን ትጠብቁአት ዘንድ መንፈስ ቅዱስ እናንተን ጳጳሳት አድርጎ ለሾመባት ለመንጋው ሁሉና ለራሳችሁ ተጠንቀቁ።

የሐዋ ሥራ: 20 ፥ 28

በእናንተ ዘንድ ያለውን የእግዚአብሔርን መንጋ ጠብቁ፤ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ በውድ እንጂ በግድ ሳይሆን፥ በበጎ ፈቃድ እንጂ መጥፎውን ረብ በመመኘት ሳይሆን ጐብኙት፤ለመንጋው ምሳሌ ሁኑ እንጂ ማኅበሮቻችሁን በኃይል አትግዙ፤ የእረኞችም አለቃ በሚገለጥበት ጊዜ የማያልፈውን የክብርን አክሊል ትቀበላላችሁ። 

1ኛ የጴጥሮስ: 5 ፤ 2 - 4

የቤተክርስቲያኒቱ መሪዎች/Church Leaders

መጋቢ ፋሲል ጌታቸው ታፈሰ 

Paster Fasil G. Tafesse

    የቤተክርስቲያን አገልግሎቶች /Church Services

    Sunday worship 🛐

    Say something interesting about your business here.

    Sunday worship 🛐

    1 ቆሮንቶስ 14:26 'ወንድሞች ሆይ፤ እንግዲህ ምን እንበል? በምትሰበሰቡበት ጊዜ እያንዳንዱ መዝሙር አለው፤ ትምህርት አለው፤ መግለጥ አለው፤ በልሳን መናገር አለው፤ መተርጐም አለው። ይህ ሁሉ ግን ለማነጽ ይሁን። '

    1CO.14.26 "What then shall we say, brothers and sisters? When you come together, each of you has a hymn, or a word of instruction, a revelation, a tongue or an interpretation. Everything must be done so that the church may be built up. 

    Sunday School for Kids

    'ኢየሱስ ግን ሕፃናቱን ወደ ራሱ ጠርቶ እንዲህ አለ፤ “ሕፃናት ወደ እኔ እንዲመጡ ፍቀዱላቸው፤ አትከልክሏቸው፤ የእግዚአብሔር መንግሥት እንደ እነዚህ ላሉት ናትና። '

    ሉቃስ 18:16

    Sunday School for Kids

     Dut 6:7 "mpress them on your children. Talk about them when you sit at home and when you walk along the road, when you lie down and when you get up. 

    ዘዳግም 6:7 'ለልጆችህም አስጠናቸው፤ በቤትህ ስትቀመጥ፣ በመንገድም ስትሄድ፣ ስትተኛና ስትነሣም ስለ እነርሱ ተናገር። '


    Women's Minister

    'በዚህ ጊዜ ሴቶች ከሩቅ ሆነው ይመለከቱ ነበር፤ ከእነርሱም መካከል መግደላዊት ማርያም፣ የታናሹ ያዕቆብና የዮሳ እናት ማርያም፣ እንዲሁም ሰሎሜ ነበሩ፤ እነዚህ ሴቶች በገሊላ ሲከተሉትና ሲያገለግሉት የነበሩ ናቸው፤ ደግሞም አብረውት ወደ ኢየሩሳሌም የመጡ ሌሎች ብዙ ሴቶች ነበሩ። '

    ማርቆስ 15:40-41/MRK.15.40-41

    Prayer & Intercession Minister

    'እንግዲህ ከሁሉ አስቀድሞ ልመናና ጸሎት፣ ምልጃና ምስጋና ለሰዎች ሁሉ፣ ለነገሥታትና ለባለሥልጣናት ሁሉ እንዲደረግ አሳስባለሁ፤ '

    1 ጢሞቴዎስ 2:1/1TI.2.1

    765 Niagara Falls Blvd, Amherst, NY 14226 USA  

    Powered by

    ማስታወቂያ

    መደበኛ የእሁድ አምልኮ መሰብሰባችን ቀጥሏል።

    በኮቪድ-19 ምክንያት የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት እና የፀሎት አገልግሎት ዘርፎች በዙም ይካሄዳሉ።

    ተጨማሪ መረጃ